በኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና አንስቲትዩት የNational Information Platforms for Nutrition (NIPN) ፕሮጀክት 6ኛው ሀገር አቀፍ የስነ-ምግብ መድረክ አለም-አቀፍ ጉባኤ NIPN for the Future: Sustainability in an Evolving Policy Environment’ በሚል መሪ ቃል ከጥቅምት 13-14/2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ተካሄደ። ጉባዔው በይፋ የተጀመረው የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ እና የኢትዮጵያ የሕብረተስብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር መሳይ […]
×
- Home
- About us
- Latest News
- Research
- PHEM
- Laboratory Services
- Publications