የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን 1,442ኛው ኢድ-አል አድሐ (አረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ በዓሉ የሰላምና የጤና እንዲሆንላችሁ ልባዊ ምኞቱን ይገልጻል፡፡ የኢድ-አል አድሐ (አረፋ) በዓል ስናከብር እርቀትን መጠበቅ፣የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ በአግባቡ መጠቀም፣እጅን በሳሙናና በውሃ መታጠብ ወይም በሳኒታይዘር በማፅዳት ወደ ስግደት በምንሄድበት ወቅት የግል መስገጃ መጠቀም ፣ የኮቪድ-19 ክትባት በመከተብ የኮቪድ-19 ቫይረስ እንድንከላከል […]
×
- Home
- About us
- Latest News
- Research
- PHEM
- Laboratory Services
- Publications