የኢንስቲትዩቱ ብሔራዊ የጤና ላቦራቶሪ ሥርዓት ስትራቴጂክ ዕቅድ ላይ አዲስ የተዘጋጀውን የብሔራዊ የጤና ላቦራቶሪ ስትራቴጂክ ዕቅድ ዙሪያ ከየካቲት 24-25 ቀን 2015 የክልል ጤና ኢንስቲትዩቶች እና ክልል ላቦራቶዎች ፣ አጋር ድርጅቶች፣ የላቦራቶሪ፣ የሙያ ማህበራት፣ የዩኒቨርሲቲ ተወካዮች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት በተገኙበት የምክክር አውደ ጥናት በአዳማ ከተማ አካሄደ። በዕለቱም የብሔራዊ የላብራቶሪዎች አቅም ግንባታ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የሆኑት […]
×
- Home
- About us
- News
- Research
- PHEM
- Laboratory Services
- Publications
- Tender