የጤና ሚኒስቲር ከኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት እና ከተለያዩ የአጋር ድርጅቶች ጋር በመተባበር የመካከለኛ ፊልድ ኢፒዲሞሎጂ ስልጣኞች ምርቃት እና በዓለም አቀፍ የፊልድ ኢፒዲሞሎጂ ስልጠና ፕሮግራም ህብረት (TEPHINET) የተገኘውን አገር አቀፍ የፊልድ ኢፒዲሞሎጂ እውቅናን በተመለከተ ከፍተኛ አስትዋጽኦ ላበረከቱ ተቋማት የምስጋና ፕሮግራም በዛሬው እለት አካሄደ:: ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ በፕሮግራሙ ላይ እንደገለጹት የፊልድ ኢፒዲሞሎጂ […]
×
- Home
- About us
- Latest News
- Research
- PHEM
- Laboratory Services
- Publications