የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የዓለም አቀፍ የጤና ደንብ አፈጻጸምን ለመዳሰስ ብሎም የሀገሪቱ የህብረተሰብ የጤና አዋጆች የዓለም ጤና ደንቡን ከማስፈጸም አንጻር ያላቸውን አቅምና ክፍተቶችን በተመለከተ በተደረገው የዳሰሳ ጥናት ርፖርት ላይ ለመወያየት ያዘጋጀው የምክክር መርሀ-ግብር በዛሬው ዕለት ተካሄደ፡፡ አቶ አስቻለው አባይነህ የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ም/ዋና ዳይሬክተር በስብሰባው መክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር የተደረገው የዳሰሳ ጥናት እና በዳሰሳ […]
×
- Home
- About us
- Latest News
- Research
- PHEM
- Laboratory Services
- Publications