በትግራይ በጦርነቱ ለተጎዱ የማህበረሰብ ክፍሎች የአእምሮ ጤና፣ የስነ-ልቦናና ማህበራዊ ድጋፍ ለመስጠት የሚያስችል የአሰልጣኞች ስልጠና ለ100 ባለሙያዎች በመሰጠት ላይ ይገኛል፡፡ በኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የመልሶ ማቋቋም እና ሬዚሌንስ ዳይሬክተር ዶ/ር ያረጋል ፉፋ በስልጠናው መክፈቻ ላይ እንደተናገሩት የስልጠናው ዓላማ ማህበረሰባዊ ዕሴቶችን እና ዘመናዊ የስነልቦና ህክምና ዘዴዎችን በመጠቀም የማከም፣ ማህበራዊ ትስስሮችን ወደ ነበረበት የመመለስ፣ እና ከፍተኛ ስነልቦናዊ ጉዳቶችን […]
×
- Home
- About us
- Research
- Infectious diseases Research Directorate
- Nutrition, environmental health and NCDs research directorate
- Malaria and NTDs Research Directorate
- Health System Research Directorate
- PHEM
- Laboratory
- operation wing
- Latest News
- Publications









