×
- Home
- About us
- Latest News
- Research
- PHEM
- Laboratory Services
- Publications
Articles & News
EPHI, ADDIS ABABA, ETHIOPIA, July 27, 2020. The USAID- IDDS project hands over laboratory equipment, reagents and supplies to EPHI The USAID Infectious Disease Detection and Surveillance Project (IDDS) project donated a semi-automated nucleic acid purification system, UPS unit, related start-up reagents kits and other supplies to the Ethiopian Public Health Institute, in support of […]
የአሰቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መርማሪ ቦርድ የኢንስቲትዩቱን የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎችና ምላሽ ማስተባበሪ ማዕከል ከኮቪድ ቫይረስ ወረርሺኝ ጋር ተያይዞ ያለውን የኢንስቲትዩቱ እንቅስቃሴ ምን እንደሚመስል ለመገምገም ጉብኝት አደረገ፡፡ ቦርዱ የኢንስቲትዩቱን የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎች ምላሽ ማስተባበሪያ ማዕከል የተለያዩ ቡድኖች ጉብኝት ያደረገ ሲሆን አቶ ዘውዱ አሰፋ የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎች ምላሽ ማስተባበሪ ማዕከል ምክትል ሃላፊ የቡድኖቹ አደረጃጀትና አጠቃላይ የስራ እንቅስቃሴ […]
የኮሮና ቫይረስ በሽታ (ኮቪድ 19) ወረርሽኝን ምላሽ ለመስጠት ከ220 በላይ የህክምና መስጫ እና ለይቶ ማቆያ ማዕከላት ዝግጁ ተደርገዋል፡፡ሚያዝያ 26 ፣ 2012 ዓ.ም በሀገራችን የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ 19) ወረርሽኝን ምላሽ ለመስጠት ከአንድ መቶ ሺህ በላይ ሰዎችን ሊይዙ የሚችሉ ከ220 በላይ የህክምናና የለይቶ ማቆያ ማዕከላት ተዘጋጅተዋል ፡፡በኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋ ማስተባበሪያ ማዕከል የኮቪድ […]
ከመጋቢት 14 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ ይህ መረጃ እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ በኢትዮጵያ በአጠቃላይ በኮሮና ቫይረስ ከተያዙ 130 ሰዎች ውስጥ 69 (53%) ሰዎች በአስገዳጅ የለይቶ ማቆያ ከነበሩ መንገደኞች ውስጥ መሆኑ ተረጋግጧል፡፡ በአየር እና በየብስ ወደ ሀገር ውስጥ የሚገባ ማንኛውም መንገደኛ ለ 14 ቀናት በተዘጋጁ የለይቶ ማቆያ የሚቆዩና ጊዜያቸውንም ሲያጠናቅቁ የኮሮና ቫይረስ ምርመራ እየተደረገላቸው እንዲወጡ መወሰኑ ይታወቃል፡፡ […]
ከቻይና ድጋፍ ለማድረግ የመጡ የሕክምና ባለሙያዎች ቡድን በኢትዮጵያ ውስጥ በመከናወን ላይ ስላለው የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) ምላሽ አሰጣጥ ወቅታዊ ሁኔታ በኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ውይይት አካሂደዋል
መሰረታዊ የሆኑ የሥነ-ተዋልዶ ጤና አገልግሎቶችን ለማህበረሰቡ ተደራሽ ማድረግ እጅግ አስፈላጊ እንደሆነ ተገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ አስቻለው አባይነህ ሰሞኑን እየተካሄደ ባለው መሰረታዊ የሆኑ የሥነ-ተዋልዶ ጤና አገልግሎቶች የአሰልጣኞች ስልጠና ላይ በመገኘት ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር ላይ እንዳስገነዘቡት መሰረታዊ የሆኑ የሥነ-ተዋልዶ ጤና አገልግሎቶችን ለማህበረሰቡ ተደራሽ ማድረግ በተለይ ድንገተኛ የህብረተሰብ አደጋዎች በሚከሰቱበት ወቅት ለተፈናቃይ ወገኖች መሰረታዊ […]
National Data Management Center for Health (NDMC) conducted training for Ministry of Health (MoH) and the Ethiopian Public Health Institute (EPHI) staffs on Burden of disease. The training held at EPHI’s Training center for three days starting from March 10-12/03/2020. “The training is aimed at introducing Global Burden of disease scientific methods and tools and […]
የኢንስቲትዩቱ የባክቴሪያል፣ፓራሳይቲክ እና እንሰሳት ነክ በሽታዎች ምርምር ዳይሬክቶሬት የወባና ትኩረት የሚሹ በሽታዎች ምርምር ቡደን በሃገር አቀፍ ደረጃ ፈጣን የወባ መመርመሪያ መሳሪያ የመመርመር ብቃትንና የባለሙያዎችን ክክሎትና ልምድ በምን ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ለማወቅ መረጃ ለሚሰበስቡ ከሁሉም ክልል ለተውጣጡ 38 የላቡራቶሪ ባለሙያዎች ከመጋቢት 3 እስከ 5/2012 ዓ.ም በኢንስቲትዩቱ የስልጠና ማዕከል የአቅም ግንባታ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል፡፡ የስልጠናው ዋና ዓላማ […]