የኢንስቲትዩቱ የስርዓተ-ጤናና ስነ-ተዋልዶ ምርምር ዳይሬክቶሬት ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር የክትባት መድሃኒቶች ቀዝቃዛ ሰንሰለት የእቃዎች ዓይነት፣አያያዝ፣ ክምችት እና ስርጭት ምን ደረጃ ላይ እንደሚገኝ መረጃ እንዲሰበሰቡ ለተመረጡ ከ200 በላይ የጤና ባለሙያዎች ከታህሳስ 15 እስከ 17 በቢሾፍቱ ከተማ በስራ አመራር ስልጠና ማዕከል ለሶስት ተከታታይ ቀናት ስልጠና እየሰጠ ይገኛል፡፡ የስልጠናው ዋና አላማ ከፌዴራል እስከ ወረዳ በሚገኙ ሆስፒታሎች፣ ጤና ጣቢያዎች […]
×
- Home
- About us
- Latest News
- Research
- PHEM
- Laboratory Services
- Publications