14 ሚሊዮን የሚሆኑ ሰዎች ከሰሀራ በታች ባሉ ሀገራት ላይ እየጨመረ ባለው የወባ በሽታ እየተጠቁ መሆኑን የዓለም የጤና ድርጅት ሪፖርት እንደሚያሳይ የገለፁት የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ ዶ/ር ደረጀ ድጉማ ሀምሳ ሁለት በመቶ በላይ የሚሆነው የሀገራችን ቦታዎች ላይም ችግሩ እንዳለ ገልፀዋል፡፡ ይህም ችግር እየጨመረ ለመምጣቱ እንደምክንያት የሚጠቀሰው ምቹ የአየር ንብረት መኖሩ፣ በሀገራችን ያለው የፀጥታ ሁኔታ ችግሮቹ ባሉበት […]
×
- Home
- About us
- Research
- Infectious diseases Research Directorate
- Nutrition, environmental health and NCDs research directorate
- Malaria and NTDs Research Directorate
- Health System Research Directorate
- PHEM
- Laboratory
- operation wing
- Latest News
- Publications









