የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎች ቁጥጥር ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት አድባራት እና ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪዎች፣ ከክፍለ ከተማ ቤተክህነት ስራ አስኪያጆች እና ከስብከተ ወንጌል ሃላፊዎች ጋር በኮሌራ በሽታ መከላከል ዙሪያ ህብረተሰቡን ግንዛቤ እንዲያስጨብጡ ሐምሌ 4/2011 በኢንስቲትዩቱ አዳራሽ ውይይት አደረገ፡፡
×
- Home
- About us
- Latest News
- Research
- PHEM
- Laboratory Services
- Publications