በኦሮሚያ ክልል በአዳማ ከተማ ለሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር ባለሞያዎች የተሰጠው መሰረታዊ የመስክ ኢፒዲሞሎጂ ስልጠና ከሶስት ዙር ስልጠና በኋላ የተጠናቀቀ ሲሆን በዚህም ከኦሮሚያ ክልል የተወጣጡ 37 ባለሞያዎች ተመርቀዋል። በዝግጅቱም ወቅት ከሰልጣኞች የተለያዩ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ተነስተው በቦታዉ ላይ የተገኙ የስራ ሃላፊዎች ለተነሱት ጥያቄዎች መልስ የሰጡ ሲሆን፡፡ አቶ ብርሃኑ ቀናቴ የኦሮሚያ ጤና ቢሮ ሪሰርቸር ዳይሬክተር እንደተናገሩት የትምህርት ዕድልን […]
×
- Home
- About us
- Research
- Nutrition, environmental health and NCDs research directorate
- Health System Research Directorate
- Malaria and NTDs Research Directorate
- Infectious diseases Research Directorate
- PHEM
- Laboratory
- operation wing
- Latest News
- Publications









