የኢትዬዽያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከትግራይ ክልል ለተውጣጡ የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎች ቁጥጥር ባለሙያዎች ሲስጥ የነበረውን የመሠረታዊ የፊልድ ኢፒዲምሎጂ ስልጠና ተከታትለው ላጠናቀቁ ባለሙያዎች የካቲት 22/2016 ዓ.ም በመቀሌ ከተማ የዕውቅና ስርተፍኬት ሰጠ። አቶ አወል ዳውድ የስልጠናው አስተባባሪ ለዚህ ስልጠና ከተመዘገቡት ሠልጣኞች 28ቱ የሚጠበቅባቸውን የተለያዩ ስልጠናዎች እና የተሰጡ የተግባር ስራዎችን አጠናቀው ለዚህ ምርቃት በቅተዋል። ይህ ስልጠና በክልሉ ተፈጥሮ በነበረው […]
×
- Home
- About us
- Research
- Infectious diseases Research Directorate
- Nutrition, environmental health and NCDs research directorate
- Malaria and NTDs Research Directorate
- Health System Research Directorate
- PHEM
- Laboratory
- operation wing
- Latest News
- Publications
