የጤና ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር የባህል መድሃኒት ጥናትና ምርምር ፍኖተ ካርታ የጤና ሚኒስትሩ እንዲሁም ሌሎች የሚመለከታቸው ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች፣ ማህበራት፣ ዩኒቨርሲቲዎች እና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት መስከረም 19 /2012 ዓ.ም በኢንስቲትዩቱ አዳራሽ ይፋ አደረገ፡፡ የፍኖተ-ካርታው ዋና አላማ ሃገር በቀል ዕዉቀትን በመሰነድና በመጠበቅ የተጠናከረ ጥናትና ምርምር ማከናወን፣የባህል መድሃኒት ባለሙያዎችን ማደራጀት፤ የባህል መድሃኒቶች በፋብሪካ እንዲመረቱ […]
×
- Home
- About us
- Research
- Infectious diseases Research Directorate
- Nutrition, environmental health and NCDs research directorate
- Malaria and NTDs Research Directorate
- Health System Research Directorate
- PHEM
- Laboratory
- Latest News
- Publications