የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የክልሎችን የጤና ደህንነት አቅም ለማጠናከር የአራት ቀናት (Program Management for Epidemic Preparedness/PMEP/) ስልጠና አስጀመረ። ስልጠናው ከዚህ በፊት በክልሎች የተካሄዱ የጤና ደህንነት አቅም ግምገማዎች የለዩትን ዋና ዋና ክፍተቶችና ቅድሚያ የሚሹ ተግባራት ወደ ተጨባጭ የሥራ እቅድ፣ በጀትና አፈጻጸም ለመቀየር የአመራርና የፕሮግራም አስተዳደር አቅምን ለማጎልበት ያለመ ነው። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር መሳይ ኃይሉ ስልጠናውን […]
×
- Home
- About us
- Research
- Nutrition, environmental health and NCDs research directorate
- Health System Research Directorate
- Malaria and NTDs Research Directorate
- Infectious diseases Research Directorate
- PHEM
- Laboratory
- operation wing
- Latest News
- Publications









