የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የህብረተሰብ ጤና አደጋ ማስተባበሪያ ማዕከል /EOC/ ለጤና አደጋ ስጋት ተግባቦት እና ለማህበረሰብ ተሣትፎ ለፌዴራል ፖሊስ ጤና ባለሙያዎች በሁለት ዙር ከታህሳስ 11 እስከ 22 /2014 ዓ.ም በድሬዳዋ እና በጅማ ከተማ የአሰልጣኞች ስልጠና ሰጠ ። የስልጠናው ዋና አላማ በፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን መዋቅር ስር የሚገኙ የፖሊስ ማሰልጠኛ ተቋማት እና የስምሪት ካምፓች የተሰማሩ የፖሊስ አባላት […]
×
- Home
- About us
- Research
- Infectious diseases Research Directorate
- Nutrition and Environmental Health Research Directorate
- Malaria and NTDs Research Directorate
- Health System Research
- PHEM
- Laboratory Services
- Latest News
- Publications