የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የስርዓተ ጤናና ስነ-ተዋልዶ ምርምር ዳይሬክቶሬት፥ ከቅዱስ ጳዉሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ እና አሜሪካን ሀገር ከሚገኘው ሐርቫርድ ዩኒቨርስቲ ጋር በመሆን በእናቶችና ሕፃናት ጤና ዙሪያ ሀሴት (HASET) በተሰኘ ፕሮግራም ዙሪያ ሲያካሂድ የነበረውን የጥናትና ምርምር ስራዎች ቁልፍ ግኝት የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ በተገኙበት ጥቅምት15/ 20116/ ዓ.ም በኢንስቲትዩቱ አዳራሽ ለባለድርሻ አካላት ይፋ አደረገ፡፡ […]
×
- Home
- About us
- Research
- Nutrition, environmental health and NCDs research directorate
- Health System Research Directorate
- Malaria and NTDs Research Directorate
- Infectious diseases Research Directorate
- PHEM
- Laboratory
- operation wing
- Latest News
- Publications







