የኢንስቲትዩቱ የበሽታዎችና የጤና ክስተት ቅኝትና ምላሽ ዳይሬክቶሬት በጋምቤላ፣በኦሮሚያ፣በደቡብ፣ በሶማሊያ እና በሲዳማ ክልሎች በኮሌራ የተጠቁ 20 ዞኖች እና 32 ወረዳዎች ሲሰጥ የነበረዉ የወረርኝ ምላሽ ስራዎች እና በሁለት ዙር ሲሰጥ የነበረውን የኮሌራ ክትባት አፈጻጸም አስመልክቶ ከመጋቢት 10 እስከ 11/2013 ዓ.ም በሀዋሳ ከተማ የግምገማ መድረክ በማካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ የመድረኩ ዋና አላማ በወረርሽኝ ምላሹ ተግባራቶች እና በክትባት ዘመቻው ወቅት […]
×
- Home
- About us
- Research
- Infectious diseases Research Directorate
- Nutrition, environmental health and NCDs research directorate
- Malaria and NTDs Research Directorate
- Health System Research Directorate
- PHEM
- Laboratory
- Latest News
- Publications