የኢንስቲትዩቱ BPR ወቅቱን ባገናዘበና አሁን ካለው የህብረተሰብ አገልግሎት አሰጣጥ ጋር ሊመጣጠን በሚያስችል ደረጃ በአዲስ መልኩ በማጥናት ተግባራዊ ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ከኢንስቲትዩቱ የተለያዩ የስራ ክፍሎች የተውጣጡ የስራ ሃላፊዎችና ባለሙያዎች ለጥናቱ ከተቋቋሙት አብይ ኮሚቴዎች ጋር በመሆን በተጠናው ጥናት የመጀመሪያ ረቂቅ ላይ ከሃምሌ 12 እስከ 14/2011 ዓ.ም በናዝሬት ከተማ በድሬ ሆቴል ውይይት ተካሄደ፡፡ በውይይቱ ወቅት ሁሉም የስራ […]
×
- Home
- About us
- News
- Research
- PHEM
- Laboratory Services
- Publications
- Tender