የኢንስቲትዩቱ የፓራሳይቶሎጂ፣የባክትሮሎጂ እና የእንሰሳት ነክ በሽታዎች ምርምር ዳይሬክቶሬት የእብድ ውሻ በሽታን አስመልክቶ የካቲት 2/2012ዓ.ም የጤና ሚኒስቴር ድኤታ ዶ/ር ሊያ ታደሰ እና የፓርላማ አባላት በተገኙበት በእንስቲትዩቱ የስልጠና ማዕከል ለባለድርሻ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ አካሄደ፡፡ የመድረኩ ዋና አላማ በእብድ ውሻ በሽታ ዙሪያ እተሰሩ ያሉ ውጤታማ ስራዎችን ማሳየት እንዲሁም ክትባትን እና ተየያዥነት ያላቸውን የግብዓት አቅርቦት ምን ደረጃ ላይ […]
×
- Home
- About us
- Research
- Infectious diseases Research Directorate
- Nutrition, environmental health and NCDs research directorate
- Malaria and NTDs Research Directorate
- Health System Research Directorate
- PHEM
- Laboratory
- Latest News
- Publications