የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የባክትሪያልፓራስቶሎጂ እና እንስሳት ነክ በሽታዎች ምርምር ዳይሬክቶሬት የወባ መመርመሪያ ተግዳሮቶችን በተመለከተ የተሰሩ ስራዎች የማቅረብ የምክክር መድረክ ከጤና ሚኒስቴር፣ ከሕብረተሰብ ጤና አደጋዎች ቁጥጥር ማዕከል፣ ከብሔራዊ ላብራቶሪ አቅም ግንባታ ዳይሬክቶሬት፣ የምርምር ትግበራ እና ቴክኖሎጂ ሽግግር ዳይሬክቶሬት እና የኢፒዲሞሎጂ የምርምር ቡድን በተገኙበት በአዳማ ከተማ ድሬ ሆቴል አካሄደ ። መድረኩንም የኢንስትዩቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አማካሪ […]
×
- Home
- About us
- News
- Research
- PHEM
- Laboratory Services
- Publications
- Tender