የአሜሪካ መንግስት ለኢትዮጵያ ህዝብ የ453600ጆንሰን ኤንድ ጆንሰን የኮቪድ-19 ክትባት በእርዳታ መለገሱን ተገለጸ፡፡ ኢትዮጵያ ዛሬ ሃምሌ 12 ቀን 2013 ዓ.ም ከአሜሪካ መንግስት ቃል ከተገባው 1.2 ሚሊዮን ጆንሰን ኤንድ ጆንሰን ክትባት ውስጥ የ 453600 መጠን ያለው ክትባት አዲስ አበባ ቦሌ ኢንተርናሽናል ኤርፖርት ደርሶ የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት ዶ/ር ሊያ ታደሰ ፣ የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር […]
×
- Home
- About us
- Research
- Infectious diseases Research Directorate
- Nutrition, environmental health and NCDs research directorate
- Malaria and NTDs Research Directorate
- Health System Research Directorate
- PHEM
- Laboratory
- operation wing
- Latest News
- Publications

