የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር ማዕከል የቅድመ ዝግጁነትና አቅም ግንባታ ዳይሬክቶሬት በኦሮሚያ ክልል ከሚገኙ ከተለያዩ ወረዳዎች ተውጣጥተው መሰረታዊ የፊልድ ኢፒዲሞሎጂ ስልጠና ለ3 ወራት ወስደው ላጠናቀቁ የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር ባለሙያዎች የካቲት 3/2013 ዓ.ም በአዳማ ከተማ በተዘጋጀው 3ኛው እና የመጨረሻው ዙር ስልጠና ላይ የእውቅና ሰርተፍኬት ሰጠ፡፡ የስልጠናው ዋና አላማ በሕብረተሰብ ጤና ላይ ችግር […]
×
- Home
- About us
- News
- Research
- PHEM
- Laboratory Services
- Publications
- Tender