በኢትዮጵያ የአንድ ጤና (ዋን ሄልዝ) ባለድርሻ አካላት የምክክር ስብሰባ ከህዳር 25-27/2016 ዓ.ም. በተዘጋጀው የዋን ሄልዝ ሴክሬታሪያት ዘርፈ-ብዙ ሴክተሮች አስተዳደራዊ መዋቅር አደረጃጀት ረቂቅ ሰነድ ላይ በአዳማ ኤክሲክዩቲቭ ሆቴል የስብሰባ አዳራሽ ተካሂዷል፡፡ የዚህ የምክክር መድረክ ዓላማ እ.አ.አ. በ2016 የተመሰረተውን የአንድ ጤና አስተባባሪ ኮሚቴ ባለፉት ሰባት አመታት ያከናወናቸውን አንኳር ተግባራትና ውስንነቶቹን በመመልከት በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት […]
×
- Home
- About us
- Research
- Nutrition, environmental health and NCDs research directorate
- Health System Research Directorate
- Malaria and NTDs Research Directorate
- Infectious diseases Research Directorate
- PHEM
- Laboratory
- operation wing
- Latest News
- Publications

