አገር አቀፍ አረንደጓዴ የአሻራ ቀን በኢንደስቲትዩቱ ሰራተኞች
![አገር አቀፍ አረንደጓዴ የአሻራ ቀን በኢንደስቲትዩቱ ሰራተኞች](https://ephi.gov.et/wp-content/uploads/2021/02/green_area.jpg)
July 30, 2019
አገር አቀፍ የአረንጓዴ የአሻራ ቀንን አስመልክቶ የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት
ሰራተኞችና ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በጉለሌ ክፍለ ከተማ በእንጦጦ ተራራ ላይ በመሰማራት ከ5 ሺ በላይ
የሚሆኑ ችግኞችን የተከሉ ሲሆን ከ50 በላይ የሚሆኑት ሰራተኞች ደግሞ ከጤና ሚኒስቴር ሰራተኞች
ጋር በመሆን በሞጆ አካባቢ የችግኝ ተከላ ፕሮግራም ላይ ተሳታፊ ሆነዋል፡፡
በቀጣይም የኢንስቲትዩቱ ሰራተኞች ከጉለሌ ክ/ከተማ አስተዳደር አካባቢ ጥበቃ እና አረንጓዴ ልማት
ጽ/ቤት ጋር በገቡት የውል ስምምነት መሰረት የተከሏቸውን ችግኞች ይንከባከባሉ፡፡