ሕብረተሰቡ ለኮቪድ-19 በሽታ የሚሰጥው ትኩረት እና የቅድመ መከላከል ጥንቃቄዎች ከዕለት ወደ ዕለት እየቀነሰ በመምጣቱ የበሽታውን ሥርጭት ለመከላከል የሚደረገውን ጥረትና ርብርቦሽ አዳጋች እያደረገው መምጣቱ ተገለፀ፡፡ ዶ/ር ሊያ ታደሰ የጤና ሚኒስትር በዛሬው እለት በአዲስ አበባ ከተማ ከልዩ ልዩ ሴክተር መ/ቤቶች ጋር በተደረገው የጋራ የምክክር መድረክ ላይ እንዳስገነዘብት ህብረተሰቡና ተቋማት ለኮቪድ-19 በሽታ የሚሰጡት የቅደመ መከላከል ትኩረት ከጊዜ ወደ […]
×
- Home
- About us
- News
- Research
- PHEM
- Laboratory Services
- Publications
- Tender