የእናቶች ሞት ቅኝትና ምላሽ ስርዓት ግምገማ ውጤት ማሳወቂያ መድረክ የተለያዮ ባለ ድርሻ አካላት በተገኙበት አዲስ አበባ አምባሳደር ሆቴል ተካሄደ። በመድረኩ የተገኙት የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክር አቶ አስቻለዉ አባይነህ የመግቢያ ንግግር ያደረጉ ሲሆን በንግግራቸዉም ኢንስቲትዩቱ ከጤና ሚኒስቴር እና ከ አጋሮቹ ጋር በመተባበር ላለፉት 9 አመታት ሲሰራ ወደነበረዉ የእናቶች ሞት ቅኝት እና ምላሽ ስርአት […]
×
- Home
- About us
- News
- Research
- PHEM
- Laboratory Services
- Publications
- Tender