የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሴቶች፣ ህጻናትና ወጣቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር የስርዓተ ጾታ ማካተቻ ማኑዋል እና ተያያዥ መመሪያዎችን ለማስተዋወቅ የተዘጋጀ መርሃ ግብር በቢሾፍቱ ከተማ በኪሎሊ ሆቴል ከመጋቢት 29-30/2014 ተካሄደ፡፡ በመርሃ ግብሩ የተገኙት የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳሬክተር ዶ/ር ጌታቸው ቶሌራ ንግግር ያደረጉ ሲሆን በንግግራቸውም የመርሃ ግብሩ መዘጋጀት ዋና አላማ በሁሉም ዘርፉ […]
×
- Home
- About us
- News
- Research
- PHEM
- Laboratory Services
- Publications
- Tender