በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል በመገንባት ላይ የሚገኙ የሪጅናል ላብራቶሪዎች አበረታች ደረጃ ላይ እንደሚገኙ ተገለጸ፡፡ የሀገር አቀፉ ህብረተሰብ ጤና አደጋዎች ቁጥጥር ፎረም ተሳታፊዎች በዛሬው ዕለት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል፡ በኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስትቲዩት እና በዓለም ባንክ በጋራ እየተገነቡ የሚገኙትን ዘመናዊ የሪጅናል ላብራቶሪ ግንባታ ስራዎች ሂደትን በተመለከተ በከፋ ዞን የገብረጻዲቅ ሸዋ አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ […]
×
- Home
- About us
- News
- Research
- PHEM
- Laboratory Services
- Publications
- Tender