የመንግስት ፋይናንስ ፤የንብረት፤ የግዠእና የውሰጥ ቁጥጥር ስርዓትን አስመልክቶ ለኢንስቲትዩቱ ሰራተኞች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በመሰጠት ላይ ነው እንደ ሀገር በሁሉም ተቋማት ውሰጥ ለዘጎች የሚሰጡ የተለያዩ የግንዛቤ ማሰጨበጫ መድረኮችና አቅም መጎልበቻ ተግባራት ባለው ሀብት ላይ ተጨማሪ እሴት እንደተጨመረ ይቆጠራል፡፡ የሚለውን ጽንሰ ሃሳብ መሰረት በማድረግ የኢንስቲትዩቱ የውስጥ ኦዲት ዳይሬክቶሬት ከገንዘብ ሚኒስቴር ኢንስፔክሽን ጽ/ቤት ጋር በመተባበር ፈጣንና ቀልጣፋ የመንግስት […]
×
- Home
- About us
- News
- Research
- PHEM
- Laboratory Services
- Publications
- Tender