የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከጤና ሚኒስቴር እና አጋር አካላት ጋር በመተባበር ፖሊዮን ጨርሶ ለማጥፋት ላለፉት አስርት አመታት ጠንካራ ስራ እየሰራ የሚገኝ ሲሆን ኢትዮጵያም በ2017 እ.ኤ.አ. ከፖሊዮ (Wild Polio Virus) ነጻ ሃገር ለመሆን በቅታለች። ይሁን እንጅ ሀገሪቱ ከፖሊዮ ነጻ መሆኗን ለማረጋገጥ ጠንካራ የቅኝት ስርዓት የሚያስፈልግ ሲሆን ይህም ቅኝት ጥራቱን በጠበቀ የላብራቶሪ ስርዓት መታገዝ እንዳለበት ይተወቃል። በመሆኑም ጥራቱን የጠበቀ የፖሊዮ ናሙና […]
×
- Home
- About us
- Research
- Infectious diseases Research Directorate
- Nutrition and Environmental Health Research Directorate
- Malaria and NTDs Research Directorate
- Health System Research
- PHEM
- Laboratory Services
- Latest News
- Publications