የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከጤና ሚኒስቴር፣ ከክልል ጤና ቢሮዎችና ከሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩቶች እንዲሁም ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር መሳይ ኃይሉ በተገኙበት መስከረም 27/2017 ዓ.ም በአፋር ክልል በሰመራ ከተማ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ የማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ፡፡ የማስጀመሪያ ፕሮግራሙ ዋና ዓላማ በክትባት እጥረት ምክንያት የተከሰተውን የፖሊዮ በሽታ ለመቆጣጠርና ለመከላከል የክትባት ዘመቻውን በይፋ ለማስጀመር […]
×
- Home
- About us
- Research
- Infectious diseases Research Directorate
- Nutrition, environmental health and NCDs research directorate
- Malaria and NTDs Research Directorate
- Health System Research Directorate
- PHEM
- Laboratory
- Latest News
- Publications