በኢንስቲትዩቱ የምግብና ስነ ምግብ ምርምር ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት የኢንስቲትዩቱ ም/ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ጌታቸው ቶሌራ በተገኙበት አፍላቶክሲን ( Aflatoxin) አጠቃላይ በአለም አቀፍ የግብይት ደንብ እና ጤና ላይ እያስከተለ ያለውን ተጽእኖ እስመልክቶ በተዘጋጁ ጥናቶች ላይ በኢንስቲትዩቱ የስልጠና ማዕከል ግንቦት 3/2015 ዓ.ም ውይይት ተካሄደ፡፡ የውይይቱ ዋና አላማ በአፍላቶክሲን (Aflatoxin) ላይ የተጠኑ አለም አቀፍና አገር አቀፍ ጥናቶች ላይ የልምድ ልውውጥ […]
×
- Home
- About us
- News
- Research
- PHEM
- Laboratory Services
- Publications
- Tender