የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር ማዕከል የቅድመ ዝግጁነትና አቅም ግንባታ ዳይሬክቶሬት በደቡብ እና በሲዳማ ክልሎች ከሚገኙ ከተለያዩ ወረዳዎች ተውጣጥተው መሰረታዊ የፊልድ ኢፒዲሞሎጂ ስልጠና ለ3 ወራት ወስደው ላጠናቀቁ የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር ባለሙያዎች ግንቦት 25/2015 ዓ.ም በሐዋሳ ከተማ በተዘጋጀው 3ኛው ዙር ማጠቃለያ ስልጠና ላይ የእውቅና ሰርተፍኬት ሰጠ፡፡ የስልጠናው ዋና አላማ በሕብረተሰብ ጤና ላይ […]
×
- Home
- About us
- News
- Research
- PHEM
- Laboratory Services
- Publications
- Tender