የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከአፍሪካ ሶሳይቲ ላቦራቶሪ ሜድስን (African Society for Laboratory Medicine) ጋር በመተባበር በሀገር አቀፍ ደረጃ የተቀናጀ የጤና ላቦራቶሪዎች አደረጃጀት፣ ሥርዓትና የምርመራ አገልግሎት አሰጣጥን በተመለከተ አሰሳና ምዘና (LabCOP Integrated assessment score card) ለማከናወን በአዲስ አበባ በራዲሰን ብሉ ሆቴል ከህዳር 15/2015 ዓ.ም ጀምሮ ለቀጣይ ሁለት ቀን የሀገሪቱ የጤና ላቦራቶሪዎች ያሉበትን ደረጃ እየገመገመ ይገኛል፡፡ የጤና […]
×
- Home
- About us
- Research
- Infectious diseases Research Directorate
- Nutrition, environmental health and NCDs research directorate
- Malaria and NTDs Research Directorate
- Health System Research Directorate
- PHEM
- Laboratory
- operation wing
- Latest News
- Publications









