በአለም አቀፍ ደረጃ ለ111 ጊዜ በሀገር አቀፍ ደረጃ ደግሞ “እኔ የእህቴ ጠባቂ ነኝ” በሚል መሪ ቃል ለ46ኛ ጊዜ የእየተከበረ የሚገኘው አለምአቀፍ የሴቶች ቀን /ማርች 8/ በኢንስቲትዩቱ የሴቶች፣ህጻናትና ወጣቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት የኢንስቲትዩቱ ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ አስቻለው አባይነህ፣የማኔጂመንት አባላትና የኢንስቲትዩቱ ሰራተኞች በተገኙበት መጋቢት 6/2014ዓ.ም በኢንስቲትዩቱ አዳራሽ ተከበረ፡፡ አቶ አስቻለው አባይነህ የኢንስቲትዩቱ ም/ዋና ዳይሬክተር የፕሮግራሙ መክፈቻ ንግግር […]
×
- Home
- About us
- News
- Research
- PHEM
- Laboratory Services
- Publications
- Tender