የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩ-የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የስርዓተ ምግብ፣ የአካባቢ ጤናና፣ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ምርምር ዳይሬክቶሬት ለስድስት የኢንስቲትዩቱ ተመራማሪ ባለሙያዎች የእዉቅናና የምስጋና ሽልማት መርሀ ግብር አካሄደ። ተመራማሪዎቹ የኢትዮጵያ የምግብ ሰንጠረዥን አሻሽሎ በማውጣት፣ ለነርቭ ዘንግ ክፍተት ችግር ጨውን በፎሊክ አሲድ ማበልጸግ ውጤታማነት ጥናት፣ በነፍሰ ጡር እናቶች ብዙ ስብጥር ያለው ጥቃቅን ንጥረ ነገሮች ውጤታማነት ጥናት እና የትምባሆ […]
×
- Home
- About us
- Research
- Infectious diseases Research Directorate
- Nutrition, environmental health and NCDs research directorate
- Malaria and NTDs Research Directorate
- Health System Research Directorate
- PHEM
- Laboratory
- operation wing
- Latest News
- Publications
