በተቀናጀ እና በተናበበ መልኩ የሚከናወን ብሄራዊ የጤና ደህንነት መርሀ-ግብር ስኬታማ መሆን ለአጠቃላይ ሁለንተናዊ ለሆነው ሀገራዊ የጤና ድህንነት ስርአታችን አቅም መጎልበት ከፍተኛ ሚና እንደሚኖረው ተገለጸ፡፡ አቶ አስቻለው አባይነህ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ም/ዋና ዋና ዳይሬክተር በአዳማ ከተማ በተከናወነው የኢትዮጵያ ብሔራዊ የጤና ደህንነት መርሀ ግብር አፈጻጸም የምክክር ስብሰባ ላይ በመገኘት ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር ላይ እንዳስገነዘቡት ምንም እንኳን […]
×
- Home
- About us
- Latest News
- Research
- PHEM
- Laboratory Services
- Publications