የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከጤና ሚኔስቴር፣ ከክልል ጤና ቢሮዎች እና ከክልል የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩቶች እንዲሁም አጋር ድርጅቶች ጋር በመተባበር ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ ዓለም ዓቀፍ የፖሊዮ ማጥፋት ፕሮግራም ተወካዮች፣ የኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊዎች እና የአዳማ ከተማ ም/ከንቲባ እንዲሁም የአጋር ድርጅት ተወካዮች በተገኙበት 2ኛውን ዙር የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ማስጀመሪያ ፕሮግራም በአዳማ ከተማ ግንቦት 22/2017 ዓ.ም ተካሄደ፡፡ […]
×
- Home
- About us
- Research
- Infectious diseases Research Directorate
- Nutrition, environmental health and NCDs research directorate
- Malaria and NTDs Research Directorate
- Health System Research Directorate
- PHEM
- Laboratory
- operation wing
- Latest News
- Publications
