የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችል አቅም እያጠናከረ ነው:: ኢትዮጵያ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን (NCDs) ለመከላከልና ለመቆጣጠር ያላትን አቅም ለማጠናከር የሚያስችላትን ስርአት በመዘርጋት አስፈላጊ የሆነውንና፣ የSPARK–NCD የመጀመሪያ ደረጃ የፊልድ ኤፒዲሚዮሎጂ ስልጠና (Frontline Field Epidemiology Training Programme) ተመራቂዎችን በማሰልጠን አስመርቃለች። በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የተገኙት የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ፣ ከልብ […]
×
- Home
- About us
- Research
- Nutrition, environmental health and NCDs research directorate
- Health System Research Directorate
- Malaria and NTDs Research Directorate
- Infectious diseases Research Directorate
- PHEM
- Laboratory
- operation wing
- Latest News
- Publications









