ይህ ህዳር 15 12ዐ1ዐ የተካሄደው አወደ ጥናት ዓላማው የሄፓታይቲስ ሲ ( hepatitis C) ቫይረስ ላይ ያተኮረ የምርመራና ህክምና አገልግሎት ፍላጎትን በኢትዮጵያ ላማስፋትና ውጤታማ የሆነ የመከላከል ስትራቴጂ ለማጎልበት ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በምርምር የትብብር ማዕቀፍ ፕሮግራሙን ለመገምገም ታቅዶ የተዘጋጀ የአንድ ቀን የምክክር መድረክ ነው፡፡ አውደ ጥናቱን በንግግር ያስጀመሩት የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር […]
×
- Home
- About us
- News
- Research
- PHEM
- Laboratory Services
- Publications
- Tender