የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከዩኬ ሄልዝ ሴኪዩሪቲ ኤጀንሲ ጋር በመተባበር የማርበርግ አና የኢቦላ ቫይረስ ምርምራ ስልጠና መስጠት ጀምሯል፡፡ ስልጠናው በአጠቃላይ የኢትዮጵያን የቫይራል ሄሞሬጂክ ፊቨር ምርመራ እና ምላሽ አቅም የሚያጠናክር ነው፡፡ በስልጠናው ማስጀመሪያ መርሃ ግብር የተገኙት ዶ/ር መሳይ ሀይሉ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር የላቦራቶሪ አቅም ግንባታ ለተቀላጠፈ የድንገተኛ አደጋዎች ምላሽ ያለውን ፋይዳ ገልጸው የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት እና የዩኬ ሄልዝ ሴኪዩሪቲ ኤጀንሲ መሰል […]
×
- Home
- About us
- Research
- Infectious diseases Research Directorate
- Nutrition, environmental health and NCDs research directorate
- Malaria and NTDs Research Directorate
- Health System Research Directorate
- PHEM
- Laboratory
- Latest News
- Publications