የኢንስቲትዩቱ የተጓዦችና የድንበር ጤና ዳይሬክቶሬት ተላላፊ የሆኑ የሕብረተሰብ ጤና አደጋ በሽታዎችን ከመከላከልና ከመቆጣጠር አንጻር በመላው አገሪቱ የየብስ እና የአየር መውጫና መግቢያ ኬላዎች ላይ በበጀት ዓመቱ የተከናወኑ የ6 ወራት የቁጥጥር ስራዎችን አስመልክቶ የካቲት 24 እና 25/2017 ዓ.ም በአዳማ ከተማ የምክክር መድረክ አካሄደ፡፡ አቶ ታምሩ ታደሰ የተጓዦችና የድንበር ጤና ዳይሬክቶሬት ባለሙያ የምክክር መድረኩን ዋና ዓላማ አስመልክቶ እንደገለጹት […]
×
- Home
- About us
- Research
- Nutrition, environmental health and NCDs research directorate
- Health System Research Directorate
- Malaria and NTDs Research Directorate
- Infectious diseases Research Directorate
- PHEM
- Laboratory
- operation wing
- Latest News
- Publications
