የኢንስቲትዩቱ የባክቴሪያል፣ፓራሳይቲክ እና የእንሰሳት ነክ በሽታዎች ምርምር ዳይሬክቶሬት ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር የላቦራቶሪ ምርመራን ወጤታማ በማድረግ ወባን ለመቆጣጠርና ለማጥፋት ከሀገሪቱ ሁሉም ክልሎች ለተውጣጡ የላቦራቶሪ ባለሙያዎች ከነሃሴ 10 እስከ 14/2011 ዓ.ም የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጠ፡፡ የስልጠናው ዋና ዓላማ የወባ በሽታ በላቦራቶሪ በጥራት ተመርምሮ ትክክለኛ መድሃኒት እንዲያገኝ በማድረግ የሚሰጠው የህብረተሰብ ጤና አገልግሎትን በማሻሻል ተአማኒነትን ለማሳደግ ታስቦ የተዘጋጀ […]
×
- Home
- About us
- Research
- Infectious diseases Research Directorate
- Nutrition, environmental health and NCDs research directorate
- Malaria and NTDs Research Directorate
- Health System Research Directorate
- PHEM
- Laboratory
- Latest News
- Publications