የእናቶች እና ጨቅላ ህጻናት ሞት ቅኝት እና ምላሽ ስርዓትን በተመለከተ ከህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባላት፣ ከክልል ጤና ቢሮና ከኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የስራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች እንዲሁም ከአጋር ድርጅት ኃላፊዎች እና ተወካዮች ጋር ውይይትና ምክክር ተካሂዷል፡፡ በውይይቱ መክፈቻ ላይ ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክትር ዶ/ር መሳይ ሀይሉ እደተናገሩት መከላከል በምንችልባቸው ምክንያት የሚከሰቱ የእናቶች እና […]
×
- Home
- About us
- News
- Research
- PHEM
- Laboratory Services
- Publications
- Tender