በኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የቲቢ እና ኤች አይ ቪ ምርምር ዳይሬክቶሬት ከሪፎርምና መልካም አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ጋር በመተባበር ከየካቲት 9 እስከ 13/2012 ዓ.ም በአዳማ ከተማ በድሬ ኢንተርናሽናል ሆቴል 19 ለሚደርሱ በኢንስቲትዩቱ በተለያዩ ኃላፊነት ቦታ ላይ ለሚሰሩ አመራሮች እና ለቅሬታ ሰሚ ኮሚቴዎች በቅሬታ አፈታት ዙሪያ ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል፡፡ የስልጠናውን የመክፈቻ ነግግር ያደረጉት የቲቢ እና ኤች አይ ቪ […]
×
- Home
- About us
- News
- Research
- PHEM
- Laboratory Services
- Publications
- Tender