የኢንስቲትዩቱ የብሔራዊ ላቦራቶሪዎች እቅም ግንባታ ዳይሬክቶሬት የባዮሴፍቲ(ደሕንነተ ህይዎት) እና የባዮሴኪዩሪቲ (የስነ-ህይወት ጥበቃ) አስመልክቶ ለኢንስቲትዩቱ ሰራተኞች ከጥር 7 እስከ 9/2012 ዓ.ም በአዳማ ከተማ በድሬ ሆቴል ስልጠና እየሰጠ ይገኛል፡፡ የስልጠናው ዋና አላማ የኢንስቲትዩቱን ሰራተኞች ስለ አደገኛ በሽታ አምጪ ተህዋስያን፤ ኬሚካል አያያዝ፣ አወጋገድ እና የስራ ላይ ደህንነት የእውቀት ደረጃቸውን ከፍ በማድረግ እራሳቸውን ፣ ሕብረተሰቡን እና አካባቢውን አደገኛ ከሆኑ […]
×
- Home
- About us
- News
- Research
- PHEM
- Laboratory Services
- Publications
- Tender