የኢንስቲትዩቱ ባህላዊና ዘመናዊ መድሃኒት ምርምር ዳይሬክቶሬት የባህል ህክምና ፍኖተ ካርታ አፈጻጸም ስልት እና በትስስር ተባብሮ የመስራት አቅጣጫ ለመቀየስ ያዘጋጀው የምክክር ግምገማዊ ዎርክሾፕ በአዳማ ከተማ ከህዳር 2-3/2012 ተካሄደ፡፡ ወርክሾፑ ለአስር ዓመቱ የጤና እቅድ፣ ለጤናው ዘርፍ ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ-2፣ ለብሔራዊ የመድሐኒት ማምረትና ማጎልበቻ ዕቅድ፣ ለምርምር ተቋሞች ስትራቴጂክ ዕቅዶች፣ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በቅንጅት ለመስራት እንዲሁም ለሌሎች ባለድርሻ አካላት ጠቃሚ […]
×
- Home
- About us
- News
- Research
- PHEM
- Laboratory Services
- Publications
- Tender