የአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት (አህሪ) እና የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የስራ አመራሮች የጋራ ውይይት አካሄዱ፡፡ የሁለቱም ኢንስቲትዩት ከፍተኛ ሀላፊዎች ህዳር 11/2016 ዓ.ም ያካሄዱት የውይይት መድረክ በጋራ ለመስራት የሚያስችሏቸው ዋና ዋና ጉዳዮች ላይ ትኩረት ያደረገ ነው፡፡ በቀጣይ ለሚጠበቁብን ጥራታቸውን የጠበቁ የምርምር ስራዎችና ውጤቶች ላይ የሁለቱን ኢንስቲትዩቶች የጋራ ፍላጎትና ስራዎች በመለየት በትስስር ለመስራትና ያሉንን ሀገራዊ ሀብቶች ከድግግሞሽና […]
×
- Home
- About us
- Research
- Nutrition, environmental health and NCDs research directorate
- Health System Research Directorate
- Malaria and NTDs Research Directorate
- Infectious diseases Research Directorate
- PHEM
- Laboratory
- operation wing
- Latest News
- Publications









