በፕሮግራሙ መክፈቻ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ም/ዋና ዳ/ር አቶ አስቻለው አባይነህ እንደተናገሩት ኢትዮጵያ የዓለም ጤና ድርጅት የአለም አቀፍ የጤና ደንብ ፈራሚ አገር መሆኗን ጠቅሰው እያንዳንዱ አባል ሀገር አለም አቀፍ የጤና ደንቦች ትግበራን በተመለከተ ለዓለም የጤና ጉባዔ (WHA) በየዓመቱ የራሱ አመታዊ ግምገማ (SPAR/State Party Self-Assessment Annual Reporting) በማድረግ ሪፓርት ማቅረብ ይኖርበታል በማለት […]
×
- Home
- About us
- News
- Research
- PHEM
- Laboratory Services
- Publications
- Tender