የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአለም የምግብ ፕሮግራም በኢትዮጵያ የኮቪድን ቫይረስ ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያግዙ የተለያዩ ቁሳቁሶችና ግብዓቶችን ለኢንስቲትዩቱ የህብረተስብ ጤና አደጋዎች ምላሽ ማስተባበሪያ ማእከል አስረከበ፡፡ ድርጅቱ በ157 ካሬ ሜትር ስፋት ላይ ያረፉ በብረት የተሰሩ 3 የተለያዩ የኮቪድ ቁሳቁስና ግብዓቶች ለማከማቻነት የሚያገለግሉ 320 ካሬ ሜትር ስፋት ያላቸው መጋዝኖችን በኢንስቲትዩቱ ግቢ ውስጥ በመገንባት ከማስረከቡም በላይ ለተለያዩ ሆስፒታሎች የኮቪድ ቫይረስን […]
×
- Home
- About us
- Research
- Infectious diseases Research Directorate
- Nutrition, environmental health and NCDs research directorate
- Malaria and NTDs Research Directorate
- Health System Research Directorate
- PHEM
- Laboratory
- Latest News
- Publications